የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ሉትራን ቤተክርስቲያን

አዲስ አበባ አጥቢያ - የሰንበት ት/ት አገልግሎት ክፍል

 

የልጆችን ስነ ልቦና መረዳት በሚል ርዕስ የተዘጋጀ ስልጠና የካቲት 23 2018 ዓ.ም

March 02, 2026 | news

የልጆችን ስነ ልቦና መረዳት በሚል ርዕስ የተዘጋጀ ስልጠና የካቲት 23 2018 ዓ.ም ከሉተራን ሕፃናት ልማት ፕሮጀክት ጋራ በመተባበር የሰንበት ትምህርት አስተማሪዎች እና የቤተክርስቲያናችን ቄሶች በጋራ በመሆን የልጆችን ስነልቦና መረዳት በሚል ርዕስ አሰልጣኝ ከውጪ በመጋበዝ የግማሽ ቀን ስልጠና ፕሮግራም አሳልፈናል ብዙ ተጠቅመናል።