የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ሉትራን ቤተክርስቲያን

አዲስ አበባ አጥቢያ - የሰንበት ት/ት አገልግሎት ክፍል

 

የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ የስቅለትን ፕሮግራም ሚያዝያ 5 2017 ዓ.ም.

April 13, 2025 | news

የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ የስቅለትን ፕሮግራም ሚያዝያ 5 2017 ዓ.ም. የሰንበት ትምህርት አገልገሎት የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ የስቅለትን ፕሮግራም በዝማሬ በስነጽሁፍ በተለያዩ ዝግጅቶች አስተማሪዎችና ተማሪዎች በአንድነት በመሆን ልጆች የጌታን ታላቅ ስራ ፍቅር በአንደበታቸው እንዲገልፁ እና ፍቅሩን በአንድነት እንዲመሰክሩ ሆኖአል።