የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ሉትራን ቤተክርስቲያን

አዲስ አበባ አጥቢያ - የሰንበት ት/ት አገልግሎት ክፍል

 

የሰንበት ትምህርት የዓመቱ የመዝጊያ እና ሽልማት ሐምሌ 27 2017 ዓ.ም.

August 03, 2025 | news

የሰንበት ትምህርት የዓመቱ የመዝጊያ እና ሽልማት ሐምሌ 27 2017 ዓ.ም. ለተማሪዎቻችን ማነቃቂያ ቀን ነበር በእለቱም የአምልኮ ፕሮግራም ተካሄዷል በሰንበት ትምህርት ተማሪዎችም የጥቅስ እና የዝማሬ አገልግሎት ቀርቧል ልጆቻችንን በይበልጥ በወላጆቻቸው እና በቤተ ክርስቲያን አካላት ፊት በመሸለማቸው የተበረታቱ ሲሆን በአመቱ የተከናወኑ ተግባራት እና በአገልግሎቱ የተገኘውን ውጤት ለምዕመናን በማሰማት ጌታን አክበረናል አንዲሁም በነሃሴ 1 በወንድም ፋሲል ጸጋዬ ድጋፍ ከ1 እስከ 3 ለወጡ ተማሪዎች በሙሉ ማበረታቻ ይሆን ዘንድ በደብረዘይት ሄደው በኦርክ ሚኒስትሪ ውስጥ ልዩ ፕሮግራም ተዘጋጀቶ ተሸልመው እንዲሁም ኩሪፍቱ ቃለህይወት ተዝናንተዋል። እግዚአብሔር በእጅጉ ረድቶናል ስሙ ይባረክ።